English Français Español Русский العربية português हिन्दी বাংলা اردو More languages▾ Site Index

ጥ 20፡ “ላ ሐውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላህ" (በአላህ ካልሆነ በቀር ምንም ሃይልም ሆነ ብልሀት የለም) ማለት ምን ማለት ነው?

መልስ - ትርጉሙ፡- በአላህ ካልሆነ በቀር ባርያው ከአንዱ ሁኔታ ወደ ሌላ የሚለወጥበት ብልሀትም ይሁን በዚሁ ላይ ችሎታም የለውም።